ለቤተ-ክርስቲያን መስፋት፣ ማደግ እና መለምለም ትውልድን የማብቃት ዓለም ዓቀፍ ሁለንተኛዊ አገልግሎት ዋናና ማዕከላዊ የሆነ አላማው ነው፡፡ በወንጌል ስርጭት ስራዎች፣ቤተ-ክርስቲያን ተከላ እንዲሁም በቤተ-ክርስቲያን ውስጥ ያለ የደቀ-መዝሙር የማፍራት ስራዎች ወደ ፍሬ እንዲመጡ አብሮ ይሰራል፡፡