ትውልድን የማብቃት ዓለም ዓቀፍ ሁለንተኛዊ አገልግሎት (Generation Empowerment International Holistic Ministry) ከቤተ-ክርስቲያን ጋር በመተባበር ማህበረሰብ ተኮር የሆኑ ለውጥን ለማምጣት የልማት ስራዎች ይሰራል፡፡ አገልግሎቱም ከድህነት ቅነሳ፣ ገቢ ማስገኛ፣ ብድርና ቁጠባ እንዲሁም ማህበረሰቡን ማስታጠቅ ላይ ተነሳሽነትን በመውሰድ ዘላቂ የሆነን ለውጥ ለማምጣት ይሰራል፡፡