ጥናቶች እና መጽሐፍት ለተሻለ እና በዕውቀት የታገዘ መስተጋብርን በማህበረሰቡ ውስጥ ለመፍጠር አስፈላጊ በመሆኑ፤  የማብቃት ዓለም ዓቀፍ ሁለንተኛዊ አገልግሎት አንዱ ስራው ጥናቶችን፣መጽሐፍትን እና ማንዋሎችን በመስራትና በማሰራጨት ማህበረሰቡን ተጠቃሚ ማድረግ ነው፡፡